1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመጠጥ ዉሃ ብክለት በጉለሌ ክፍለ ከተማ

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 2 2006

የአዲስ አበባ፤ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች፤የመጠጥ ዉሃ ቧንቧ፤ ከመፀዳጃ ቤት ቧንቧ ጋር በመገናኘቱ ለህመም ተዳርገናል ሲሉ አማረሩ።

https://p.dw.com/p/1BfqW
Addis Abeba Äthiopien Trinkwasserverschmutzung AAWSA
ምስል DW/Y. Gebere Gziabeher

የዉሃ ብክለት አካባቢዉ ላይ ደርሷል የሚሉት የጉለሌ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ከሁሉ በላይ ችግራችን መፍትሄ እንዲያገኝ አቤት ብንልም ፤ የሚሰማንና መፍትሄ የሚሰጠን አጣን በማለት ቁጣቸዉን አሰምተዋል። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሃንስ ገ/እግዚአብሄር በዉሃ ብክለት ለህመም እየተዳረግን ነዉ ያሉትን የጉለሌ አካባቢ ነዋሪዎች አነጋግሮ ዘገባ አድርሶናል
ዮሃንስ ገ/እግዚአብሄር
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ