1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሙሥሊም መሪዎች የክስ ሂደት

ማክሰኞ፣ መጋቢት 16 2006

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ምድብ ችሎት በዛሬው ውሎው የሙሥሊም መሪዎችን የክስ ሂደት ተመለከተ። ችሎቱ በነአቶ አቡበከር አህመድ መዝገብ ዓቃቤ ሕግ በአሸባሪነት ክስ የመሠረተባቸውን ተከሳሾች ጉዳይ ከተመለከተ በኋላ

https://p.dw.com/p/1BVTj
Waage der Göttin Justitia
ምስል dpa

የመከላከያ ምስክሮችን ለማዳመጥም ለፊታችን ሀሙስ መጋቢት 18 ቀን ፣ 2006 ዓም ተለዋጭ ቀጠሮ ይዞዋል። ችሎቱ ተከሳሾች በማረሚያ ቤት ውስጥ ደረሰብን ያሉትን የሰብዓዊ መብት ጥሰትንም በማዳመጥ ፣ ተከሳሾች አቤቱታቸውን በጠበቆቻቸው በኩል እንዲቀርብ ትዕዛዝ ሰጥቶዋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም አብርሀ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ