1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የማሊ ውዝግብ እና የተመድ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 8 2005

አክራሪ ሙስሊም ቡድኖች ለወራት ሰሜን ማሊን ተቆጣጥረዋታል። ለዚሁ ቀውስ መፍትሄ ማግኘት የተሳነው የማሊ የሽግግር መንግስትም አለም አቀፍ ተዋጊ ጦር እንዲላክለት ሲጠይቅ ይኸው ብዙ ወራት አልፈዋል።

https://p.dw.com/p/16Rpb
Source News Feed: EMEA Picture Service ,Germany Picture Service Fighters from the Islamic militant group the Movement for Unity and Jihad in West Africa (MUJWA) ride on a truck in the northeastern Malian city of Gao September 7, 2012. The group said on Sunday the killing of 16 Muslim preachers including eight Mauritanians and eight Malians by an army patrol in Mali was a declaration of war. MUJWA is one of the Islamic groups that has hijacked a Tuareg rebellion in northern Mali since April with the intention of imposing sharia law in the country. Picture taken September 7, 2012. REUTERS/Adama Diarra (MALI - Tags: CIVIL UNREST POLITICS CONFLICT)
ምስል Reuters

ይኸው የማሊ ጥያቄ በመጪው አርብ በመዲናዋ ባማኮ የሚካሄደው የመፍትሔ አፈላላጊ ጉባኤ ላይ ዋነኛ መወያያ ርዕስ እንደሚሆን ይጠበቃል። የተመድ እና የአውሮፓ ህብረት ተወካዮች እንዲሁም የአፍሪቃ ህብረት እና የምዕራብ አፍሪቃ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ በምህፃሩ ፣የኤኮዋስ ተወካዮች በጉባዔው ተሳታፊዎች ይሆናሉ።

ፔተር ሂለ

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ