1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የማሊ ጦር ሠራዊት ሥልጠና

ቅዳሜ፣ መጋቢት 28 2005

የአውሮጳ ህብረት ባለፈው ማክሰኞ፡ እአአ ሚያዝያ ሁለት፡ 2013 ዓም የማሊን መንግሥት ጦር የማሠልጠን ተልዕኮውን በይፋ መጀመሩን በብራስልስ የሚገኙት የአውሮጳ ህብረት ቃል አቀባይ ማይክልማን ገልጸዋል።

https://p.dw.com/p/18Anz
ምስል Fred Dufour/AFP/Getty Images

እንድርሳቸው ገለጻ፣ በወቅቱ የተለያዩ የማሊ ጦር ኃይላት ቡድኖች የሚያሠለጥኑ ወደ ሁለት መቶ ፡ ሁለት መቶ ሀምሣ አሠልጣኞች በሀገሪቱ ይገኛሉ። ከዚህ በተጨማሪም ደጋፊ እና ከለላ ሰጪ ኃይላትም አሉ። ሁለት መቶ የህብረቱ አሠልጣኞች የማሊ ሠራዊት አስፈላጊው ጥንካሬ እና ስልት እንዲኖረው ያስችላል የሚባለው ሥልጠና የሚሰጡት ከማሊ ዋና ከተማ ባማኮ 60 ኪሎሜትር ርቃ በምትገኘው ኩሊኮሮ  በተባለችው ከተማ  ነው።

አርያም ተክሌ

መሥፍን መኮንን

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ