የማይክል ጃክሰን ሞት ምክንያት መታወቅ19 ነሐሴ 2001ማክሰኞ፣ ነሐሴ 19 2001የተወዳጁ የዓለም የሙዚቃ ንጉስ የማይክል ጃክሰን ሞት ምክንያት ከልክ ያለፈ አደንዛዥ መድሀኒት መሆኑን የሎስ አንጀለስ ምርመራ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።https://p.dw.com/p/JHp3ምስል picture-alliance/ dpaማስታወቂያበምርመራው ጽህፈት ቤት ዘገባ መሰረት፡ ማይክል ጃክሰን በነበረበት የእንቅልፍ እጦት ሰበብ በግል ሀኪሙ በዶክተር ኮንራድ መሪ ከልክ በላይ በተሰጠው መድሀኒት ሞቶዋል። ጉዳዩ የነፍስ ግድያ ወንጀል ነው የሚል ማጠቃለያ ላይ መድረሱን ይፋ ያልሆኑ ዘገባዎች እያመላከቱ ነው። አበበ ፈለቀ /አርያም ተክሌ ሂሩት መለሰ