የምሑራን የመረጃ ልውውጥ
ሰኞ፣ መስከረም 8 2004ማስታወቂያ
እነዚህ በልዩ ልዩ የሙያ መስኮች የሰለጠኑ ምሁራን ሃገራቸውን የማገልገል ፍላጎት ቢኖራቸውም ሃሳባቸውን የሚያሳኩበት መንገድ ግን እምብዛም የተመቻቸ አይደለም ። ሌላው ቢቀር እውቀትና ልምዳቸውን የሚጋሩባቸው መድረኮች እንኳን የሉም ። ይህን መነሻ በማድረግ ለንደን ብሪታኒያ ውስጥ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች የተሰማሩ ባለሞያዎችን ማገናኘት በሚቻልበት መንገድ ላይ ያተኮረ አንድ ጉባኤ ተካሂዶ ነበር ። ዘጋቢያችን ሃና ደምሴ ጉባኤውን ተከታትላ ቀጣዩን ዘገባ ልካልናለች ።
ሃና ደምሴ
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ