1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የምሥራቅ አፍሪቃን የኤሌክትሪክ መሥመር

ሐሙስ፣ ጥር 2 2005

የዓለም ባንክና ሌሎች ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት፤ ምሥራቅ አፍሪቃን በኤሌክትሪክ የኃይል ምንጭ መሥመር ለማገናኘት የአንድ ቢልዮን 300 ሚልዮን ዶላር ብድር መፍቀዱ ተገለጠ። ኢትዮጵያን ከኬንያ ጋር የሚያገናኘው የኤሌክትሪክ መሥመር የሚዘረጋውም በእቅዱ መሠረት በተመደው የብድር ገንዘብ ነው።

https://p.dw.com/p/17HJz
Birds fly next to high tension electrical towers on the outskirts of New Delhi, India, Monday, July 30, 2012. Northern India's power grid crashed Monday, halting hundreds of trains, forcing hospitals and airports to use backup generators and leaving 370 million people, more than the population of the United States and Canada combined sweltering in the summer heat. The blackout, the worst to hit India in a decade, highlighted the nation's inability to feed a growing hunger for energy as it strives to become a regional economic power.(Foto:Altaf Qadri/AP/dapd)
ምስል dapd

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ