1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የምርጫዉ ዉጤትና የሰማያዊ ፓርቲ መግለጫ

ዓርብ፣ ግንቦት 21 2007

ሰማያዊ ፓርቲ እሁድ ዕለት የተካሄደዉን ምርጫ ሂደቱንም ሆነ ዉጤቱን እንደማይቀበለዉ አስታወቀ። የፓርቲዉ ከፍተኛ የአመራር አባላት ዛሬ ቀትር ላይ ለሀገር ዉስጥና ለዉጭ ሃገር ጋዜጠኞች እንደገለፁት ሂደቱም ሆነ ምርጫዉ ሰላማዊና ፍትሃዊ አልነበረም ብለዋል።

https://p.dw.com/p/1FYzm
Äthiopien Blue party Pressekonferenz
ምስል DW/Yohannes G/Egziabher

ፓርቲዉ ሰላማዊ ትግሉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አመልክተዋል። መግለጫዉን የተከታተለዉ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ