1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሠማያዊ ፓርቲ ጋዜጣዊ መግለጫ

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 7 2007

ሰማያዊ ፓርቲ ገዚው ቡድን ይፈጽማቸዋል ካላቸው «ሕገ-ወጥ እና የማንአለብኝነት ተግባሩ እንዲቆጠብ፣ የዜጎች ሰብአዊ እና ዲሚክራሲያዊ መብቶች እንዲከበሩ ደጋግሞ» መጠየቁንና ማሳሰቡን ዛሬ ጠዋት በመግለጫው አሳስቧል።

https://p.dw.com/p/1FyTq
Äthiopien Blue Party Führung Pressekonferenz SCHLECHTE QUALITÄT
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

[No title]

ሰማያዊ ፓርቲ በተለይ ከምርጫው በኋላ ቀጥሏል ያለው እስራት ፣ ማሳደድ እና ግድያ እንዲቆምም ጠይቋል። ሰማያዊ ፓርቲ በመግለጫው፦ «የፈለኩትን ነገር በፈለኩት ጊዜ አደርጋለሁ የሚል አስተሳሰብ ግን የወለደውን የረሳ ብሶት የወለደው ሥርዓት ያደርጋልና እንዲታሰብበትም እንመክራለን» ብሏል። መግለጫውን የተከታተለው የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ማንተጋፍቶት ስለሺ
አርያም ተክሌ