1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሠዎች ለሰዎች ዕቅድ

ሐሙስ፣ ጥር 7 2007

ድርጅታቸዉ ለዕቅዱ ማስፈፀሚያ ከ420 ሚሊዮን ብር በላይ መድቧል።አንጋፋዉ ግብረ-ሠናይ ድርጅት በሙስና ሠበብ ነባር ለጋሾቹ ሸሽተዉታል የሚለዉን ዘገባም ሐላፊዉ አስተባብለዋል

https://p.dw.com/p/1ELHr
Peter Renner, Direktor der Organisation Menschen für Menschen in Äthiopien
ምስል DW/Yohannes G/Egziabher

ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚንቀሳቀሰዉ የጀርመን ግብረ-ሠናይ ድርጅት ሰዎች ለሰዎች በተጀመረዉ የጎርጎሮሳዉያን 2015 ዓመት በተለያዩ የኢትዮጵያ ገጠራማ አካባቢዎች አስራ-አንድ ፕሮጀክቶችን እንደሚሠራ አስታወቀ።በጀርመን የሰዎች ለሰዎች ቦርድ አባልና በኢትዮጵያ የድርጅቱ ሐላፊ ፔተር ራይነር ለጋዜጠኞች እንደነገሩት ድርጅታቸዉ ለዕቅዱ ማስፈፀሚያ ከ420 ሚሊዮን ብር በላይ መድቧል።አንጋፋዉ ግብረ-ሠናይ ድርጅት በሙስና ሠበብ ነባር ለጋሾቹ ሸሽተዉታል የሚለዉን ዘገባም ሐላፊዉ አስተባብለዋል።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ነጋሽ መሐመድ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ