የሩስያ ርዳታ እና የዩክሬይን ቅድመ ግዴታ
ማክሰኞ፣ ነሐሴ 6 2006ማስታወቂያ
ይሁንና፣ ይኸው ርዳታ ለተቸገረው ሕዝብ የሚከፋፈልበትን አሰራር በተመለከተ ዩክሬይን የራሷን ቅድመ ግዴታ አስቀምጣለች። በቅድመ ግዴታው መሠረት፣ ርዳታው እንዲገባ የሚፈቀደው ርዳታው በድንበሩ ላይ ሲራገፍ እና በዓለም አቀፍ የቀይ መሥቀል ማኅበር ትብብር እንዲከፋፈል ሲደረግ ብቻ መሆኑን የዩክሬይን መንግሥት አስታውቋል። የሩስያ የጭነት ተሽከርካሪዎቹ አጀብ የሰብዓዊ ርዳታ ነው በሚል ላማፅያኑ ርዳታ ይዞ ሊገባ ይችላል በሚል ስጋት ነው ዩክሬይን ይህን ቅድመ ግዴታ ያቀረበችው።
ዣኔት ዛይፈርት
ይልማ ኃይለ ሚካኤል
አርያም ተክሌ