1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሪቻርድ ፓንክረስት መፅሐፍ

ረቡዕ፣ ሐምሌ 24 2005

በእንግሊዝኛ «ኢትዮፕያን ሬሜነሳንስ ኧርሊይ ዴይስ» የሚል ርዕሥ የሰጡት መፅሐፍ ሁለቱም በተገኙበት ሥነ-ሥርዓት ለንደን ዉስጥ ተመርቋል።

https://p.dw.com/p/19Hsw
***Für mögliche Ergänzungen der Karte, wie z.B. andere Sprachen, zusätzliche Orte oder Markierungskreuz, wenden Sie sich bitte an infografik@dw-world.de (-2566), Außerhalb der Bürozeiten an bilder@dw-world.de (-2555).*** DW-Grafik: Per Sander 2011_03_10_Laender_Prio_A_B


ከኢትዮጵያ ታሪክ ወደ ግል ታሪክ።እዉቁ የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪና ፀሐፊ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት በእስተ-እርጅናም ቢሆን ወደ ራሳቸዉ ታሪክ ዞር ብለዋል።ኢትዮጵያን ግን ሙሉ በሙሉ አልተዉ-አትም።የሰማንያ-ሰባት ዓመቱ አንጋፋ የታሪክ ተመራማሪ ከባለቤታቸዉ ከሪታ ፓንክረስት ጋር ሆነዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ ያሳለፉቱን በተለይም የወጣትነት ትዝታቸዉን የሚያወሳ መፅሐፍ አሳትመዉ ትናንት አስመርቀዋል። ሐምሳ ሰወስት ዓመታት ኢትዮጵያ የኖሩት ባልና ሚስቶች በእንግሊዝኛ «ኢትዮፕያን ሬሜነሳንስ ኧርሊይ ዴይስ» የሚል ርዕሥ የሰጡት መፅሐፍ ሁለቱም በተገኙበት ሥነ-ሥርዓት ለንደን ዉስጥ ተመርቋል።በለንደን ዩኒቨርስቲ በተዘጋጀዉ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ በርካታ ኢትዮጵያዉያን ተገኝተዉ ነበር።የለንደኑ ወኪላችን ድልነሳ ጌታነሕ ሥነ-ሥርዓት ተከታትሎ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል።

ድልነሳ ጌታነሕ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ