1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰማያዊ ፓርቲ አመራር አባላት በዋስ መለቀቅ

ሰኞ፣ ኅዳር 9 2006

በሳውዲ አረቢያ በኢትዮጵያውያን ላይ የሚደርሰውን ሰቆቃ እንዲቆም የሚጠይቅ ሰልፍ አደራጅታችኋል የተባሉ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበርን ጨምሮ ሌሎች የአመራር አባላት እና ደጋፊዎች በዋስ መለቀቃቸውን ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያስረዳል።

https://p.dw.com/p/1AKN4
Demonstration der Semayawi-Partei ("Blaue Partei"), 22.09.2013 Addis Ababa, Äthiopien Thema: Die junge Semayawi-Partei hat sich an die Spitze der Potestbewegung in Addis Ababa gesetzt. *** Copyright: DW/September 2013
ምስል DW

የአመራር አባላቱ ያልተፈቀደ ሰልፍ በማደራጀት ሁከት እና ብጥብጥ ፈፅማችኋል ፣ ፀረ አረባዊነት ዓላማ ያለው ሰልፍ አደራጅታችኋል የሚል ወቀሳ ቀርቦባቸው የነበረ ቢሆንም በመጨረሻ መታወቂያ እያሳዩ በዋስ መፈታታቸውን የፓርቲው ሊቀመንበር ኢንጂኒየር ይልቃል ጌትነት ለዶይቼ ቬለ ገልፀዋል። ለዝርዝሩ ዮሐንስ ገብረእግዚአብሄር።

ልደት አበበ

ዮሐንስ ገብረግዚአብሄር

አርያም ተክሌ