1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰማያዊ ፓርቲ አቤቱታ 

ረቡዕ፣ መስከረም 18 2009

ሰማያዊ ፓርቲ የጠራዉን ጠቅላላ ስብሰባ ከሰሞኑ ማካሄድ እንዳልቻለ ተነግሯል። የምርጫ ቦርድ እንደሚለዉ ስብሰባዉ ያልተካሄደዉ የፓርቲዉ ጽሕፈት ቤት የሚገኝበት ስፍራ በርካታ ተሰብሳቢ አባላቱን ለማስተናገድ ስለማይበቃ በመኢአድ ቅጥር ግቢ ያቀደዉ ስብሰባ ላልተወሰነ ጊዜ ተላልፏል።

https://p.dw.com/p/2Qhfj
Demonstration der Semayawi-Partei in Addis Ababa Äthiopien 22.09.2013
ምስል DW

Beri AA (Complaints of Blue paty) - MP3-Stereo

ምርጫ ቦርዱ የማጣራዉ ነገር አለኝ የሚል መልዕክት በደብዳቤ የተገለጸለት መሆኑን ያመለከተዉ ሰማያዊ ፓርቲ በበኩሉ ለስብሰባዉ ባደረገዉ ዝግጅት ለወጪ ተዳርጌያለሁ ይላል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ