1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰሜን ኮርያ ዳግም የሚሳኤል ፍተሻ

ሰኞ፣ ግንቦት 17 2001

በአገሪቱ ሰዓት አቆጣጠር ዛሬ ንጋት ላይ በሰሜን ኮርያ መሬት ተናወጠች። ነዉጡ ተፈጥሯዊ አደጋ አልነበረም።

https://p.dw.com/p/HxCl
ምስል AP

በአገሪቱ በምድር ዉስጥ የተካሄደ የኒኩሊየር ፍተሻ እንጂ። በአዉሮጳዉያኑ 2006ዓ,ም ፒዮንግያንግ ያደረገችዉ የሚሳኤል ፍተሻ ሳይበቃ አሁን ደግሞ መፈፀሙ ዓለም ዓቀፉን ማኅበረሰብ ሳያስደነግጥ አልቀረም። ከቶኪዮ እስከ ዋሽንግተን፤ ከሴዑል እስከ ፓሪስ፤ ከሎንዶን እስከ ሞስኮ ስጋትና ትችቱ ተሰንዝሯል። ለመሆኑ ዓለም ኒኩሊየር ከታጠቀች ሰሜን ኮርያ ጋ ተግባብቶ መኖሩን ይቀጥል ይሆን?

ZPR

ሸዋዬ ለገሠ/ተክሌ የኋላ