ፖለቲካየሰብዓዊ መብት ጥሰት ጉዳይ እና የዩኤስ የተመድ አምባሳደር ጥያቄ16 ሚያዝያ 2009ሰኞ፣ ሚያዝያ 16 2009የሰብዓዊ መብት ጉዳይ እንደ ተጨማሪ ርዕስ እንዲያዝ በተመድ የዩኤስ አሜሪካ አምባሳደር ኒኪ ሄይሊ ባለፈው ሳምንት ያቀረቡት ሀሳብ ተቀባይነት አጣ። ይህንኑ ሀሳባቸውን ከፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤቱ ቋሚ እና ተለዋጭ አባል ሀገራት መካከል ኢትዮጵያን ጨምሮ ስድስቱ ተቃውመውታል።https://p.dw.com/p/2bpQ9ምስል picture-alliance/AP Photo/R. DrewማስታወቂያBer. Washington(UNSC rejecte US human rights debate calls) - MP3-StereoTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio መክብብ ሸዋ አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ