1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሱዳኑ ፍጥጫና የፀጥታ ጥበቃው ም/ቤት

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 10 2004

ባለፈው ሳምንት ማክሰኞ፤ ደቡብ ሱዳን ፤ ድፍድፍ ነዳጅ ዘይት የሚገኝባትን ሂጅሊጅን ከያዘች ወዲህ፤ የካርቱም መንግሥት ግዛቴ ናት በማለት፤በኃይል ለማስቀቅ ዝግጅት እያደረገ መሆኑ ይነገራል። በመሆኑም፤ ወታደራዊው ፍጥጫ ወደ ለየለት ሙሉ ጦርነት እንዳያመራ አሥግቷል።

https://p.dw.com/p/14gKX
epa03162788 A destroyed vehicle is seen following clashes between Sudanese and South Sudan's forces in the border oil-rich city of Heglig, Sudan, 28 March 2012. According to reports, clashes erupted on 26 March around oil fields that are claimed by the Sudanese government. The Chairperson of the Commission of the African Union, Jean Ping on 27 March expressed his deep concern over the escalating security situation along the border between Sudan and South Sudan EPA/STRINGER +++(c) dpa - Bildfunk+++
ምስል picture-alliance/dpa

የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አባላት፣ደቡብ ሱዳን፣ ከያዘችው የሱዳን ግዛት እንድትወጣ፤ ሱዳንም የአየር ድብደባዋን እንድታቆም በጥብቅ አሳስበዋል። የሁኔታውን አሳሳቢነት ለፀጥታ ጥበቃው ም/ቤት ያሳወቁት ፤ የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚዳንትና ፣ የአፍሪቃ ኅብረት ያሠማራቸው ሸምጋይ ታቦ አምቤኪ፣ እንዲሁም ፤ በሱዳን የ ተ መ ድ መልእክተኛ ኃይሌ መርቆርዮስ ናቸው፤
ዝርዝሩን የብራሰልሱ ዘጋቢአችን ገበያው ንጉሤ ያሰማናል።

ገበያው ንጉሤ

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ