1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሱዳን ስደተኞች በአሶሳ

ረቡዕ፣ ነሐሴ 30 2004

ዶቼቬለ ያነጋገራቸው በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሺን ባልደረባ እንደተናገሩት በአሁኑ ሰአት UNHCR በ 3 የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች ከ 8 ሺህ በላይ ስደተኞች በማስተናገድ ላይ ነው ።

https://p.dw.com/p/1642F
Refugees arrives at the Gendrassa camp in Maban, Upper Nile State, South Sudan, on the border with Sudan, August 1, 2012. According to the International Medical Corps, an estimated 120,000 refugees have fled violence and hunger in Sudan into camps in South Sudan. Approximately 1,000 refugees were transferred on Wednesday from Jamman camp to the newly constructed Gendrassa camp, where they receive health screenings and vaccinations at International Medical Corps' clinic. International Medical Corps has been providing primary health care, nutrition, and water/sanitation/hygiene services in South Sudan since 1994. REUTERS/Margaret Aguirre/International Medical Corps/Handout (SOUTH SUDAN - Tags: SOCIETY POLITICS CIVIL UNREST) FOR EDITORIAL USE ONLY. NOT FOR SALE FOR MARKETING OR ADVERTISING CAMPAIGNS. THIS IMAGE HAS BEEN SUPPLIED BY A THIRD PARTY. IT IS DISTRIBUTED, EXACTLY AS RECEIVED BY REUTERS, AS A SERVICE TO CLIENTS
ስደተኞችምስል Reuters

የሱዳኖቹ የደቡብ ኮርዶፋንና የብሉ ናይል አማፅያን ከሱዳን መንግሥት ጋር በሚያካሂዱት ውጊያ ምክንያት በርካታ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ ቤንሻንጉል ጉሙዝ በተለይም አሶሳ ወደ ሚገኘው የስደተኞች መጠለያ በመጉረፍ ላይ ናቸው ። ዶቼቬለ ያነጋገራቸው በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሺን ባልደረባ እንደተናገሩት በአሁኑ ሰአት UNHCR በ 3 የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች ከ 8 ሺህ በላይ ስደተኞች በማስተናገድ ላይ ነው ። ዝዝሩን ያነጋገራቸው ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አዘጋጅቶታል

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ