1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሲቪክ ማኅበራት የሰላም እና እርቅ እንቅስቃሴ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 16 2010

በሰሜን አሜሪካ የሚገኙ 25 የሲቪክ ማኅበራት ሰሞኑን በዩናይትድ ስቴትስ ዳላስ ከተማ ባካሄዱት ዉይይት የኢትዮጵያን ሰላም ለማረጋገጥ ለወደፊቱ የሲቪክ ማኅበረሰቡን ማጠናከር አስፈላጊ መሆኑን ገለጹ።

https://p.dw.com/p/2mZDp
12.06.2013 DW Online Karten Basis Äthiopien Englisch

በተለያዩ ኃይሎች መካከል እርቅ ለመፍጠር ለመስራት ታስቧል፤

 የኢትዮጵያ ማኅበረሰባዊ ድርጅቶች ትብብር ከሃይማኖት አካላት ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ በተለያዩ ኃይሎች መካከል እርቅ እንዲፈጠር ለመሥራት መታሰቡን ለዶይቼ ቬለ ገልጸዋል። ዝርዝሩን መክብብ ሸዋ ከዋሽንግተን ዲሲ ልኮልናል።

መክብብ ሸዋ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ