1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

   የሳዑዲ አረቢያ ንጉስ ምሕረት

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 28 2009

እስረኞቹ የሚፈቱበት ጊዜ፤ የነበሩበት ሁኔታና ወደ ሐገራቸዉ የሚጓዙበት መንገድ ግን እስካሁን ግልፅ አይደለም።የሪያዱ ወኪላችን ስለሺ ሽብሩ እንደሚለዉ ግን ሳዑዲ አረቢያ ለኢትዮጵያዉን እስረኞች ምሕረት ስታደርግ ያሁኑ የመጀመሪያዉ ነዉ

https://p.dw.com/p/2VQNP
Saudi-Arabien stellt Reformplan Vision 2030 in Riad vor
ምስል Reuters/Saudi Press Agency

(Q&A Riyadh) Saudi-Begnadigt äthiopischen Gefangenen - MP3-Stereo

የሳዑዲ አረቢያ ንጉስ ሰልማን ሳዑዲ አረቢያ ዉስጥ በተለያዩ ወንጀሎች ተፈርዶባቸዉ ከታሰሩ ኢትዮጵያዉን መካከል ለ375ቱ ምሕረት አድርገዋል።ንጉሱ ምሕረቱን ያደረጉት ከኢትዮጵያዉ ፕሬዝደንት ከሙላቱ ተሾመ በቀረበላቸዉ ጥያቄ መሠረት ነዉ።እስረኞቹ የሚፈቱበት ጊዜ፤ የነበሩበት ሁኔታና ወደ ሐገራቸዉ የሚጓዙበት መንገድ ግን እስካሁን ግልፅ አይደለም።የሪያዱ ወኪላችን ስለሺ ሽብሩ እንደሚለዉ ግን ሳዑዲ አረቢያ ለኢትዮጵያዉን እስረኞች ምሕረት ስታደርግ ያሁኑ የመጀመሪያዉ ነዉ።ሥለሺሕ በስልክ አነጋግሬዋለሁ።

 

ስለሺ ሽብሩ

ነጋሽ መሐመድ