ኢትዮጵያዊያን እረኞች እና የሳውዲ የምህረት አዋጅ
ሐሙስ፣ መጋቢት 21 2009ማስታወቂያ
በሳዑዲ ዓረቢያ ገጠራማ አካባቢ በእረኝነትና በእርሻ ስራ ከተሰማሩ ስደተኛ ኢትዮጵያዊያን አብዛኞቹ የሳዑዲ መንግስት ያወጣውን የምህረት አዋጅ ተጠቅመው ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ፍላጎት እንደሌላቸው ተናግረዋል ፡፡ ለዶቸ ቬለ አስተያየታቸውን የሰጡ ወጣቶች እንደሚሉት ከኢትዮጵያ ተነስተው ሳዑዲ ለመድረስ ለጉዞ የከፈሉትን ከብድር የተገኘ ገንዘብ እንኳን አልመለሱም፡፡
ስለሺ ሽብሩ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ