1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስደተኞችን ቀዉስ ለመግታት የአዉሮጳ ሕብረት ያደረገዉ ስብሰባ

ሰኞ፣ ጥቅምት 15 2008

የስደተኞች መግብያና መናሃርያ የሆኑ የአዉሮጳ ሕብረትና የባልካን ሃገራት መሪዎች እየጨመረ በመጣዉ የስደተኞች ቀዉስ ላይ በሳምንቱ መጨረሻ ቀናት ብራስልስ የጋራ ስብሰባ አካሂደዋል።

https://p.dw.com/p/1GuUL
Slowenien Österreich Flüchtlinge bei Sentilj
ምስል Reuters/L. Foeger

ብረስልስ ላይ ከመስከረም ወር ጀምሮ በስደተኞች ጉዳይ የሚደረጉ ስብሰባዎችና ጉባዔዎች ያላቋረጡ ሲሆን የአሁኑ ስብሰባ ደግሞ የአውሮጳ ሕብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ዣን ክሎድ ዩንከር ከጀርመንዋ መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክልና ከሌሎች መሪዎች ጋር በመመካከር የጠሩት መሆኑ ታዉቋል። በጉባዔዉ በስደተኞች ቀዉስ በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሱት አስራአንድ የአዉሮጳ ሃገራት እና የባልካን ሃገራት ማለት የሰርብያ አልባንያና መቂዶንያ መሪዎች መካፈላቸዉ ታዉቋል።


ገበያዉ ንጉሴ
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ