1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስፖርት ጥንቅር

ሰኞ፣ መስከረም 27 2006

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋሊያ በዓለም ዋንጫ ለመሳተፍ የሚያበቃዉን ከናይጀሪያዉ ሱፐር ኢግልስ ጋ የመልስ ግጥሚያ በያዝነዉ ሳምንት መጨረሻ ያደርጋል።

https://p.dw.com/p/19vol
ምስል Getty Images

የእግር ኳስ ፌደሬሽኑ ደግሞ በቀጣይ ለአራት ዓመታት የሚመሩትን የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴና እና ፕሬዝደንት ምርጫም ከሶሞኑ እንደሚካሄድ ተገልጿል። ከዚም ሌላ ሳምንታዊዉ የስፖርት ጥንቅር የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ፤ የጀርመን ቡንደስ ሊጋና የስፔን ላሊጋን ቃኝቶ አትሌቲክስ፤ ቴኒስና የፎርሙላ አንድን ዉጤት አካቷል። ዝርዝሩን ከድምፅ ዘገባዉ ያድምጡ።

ሃይማኖት ጥሩነህ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ