1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሶማሊያ መርጃ ጉባኤ

ማክሰኞ፣ መስከረም 7 2006

የሶማሊያ መንግሥትን ለማጠናከር እና ሰላምን ለማረጋገጥ ፣ልማትን ለማስፋፋት በሚያስችል አዲስ ዕቅድ ላይ የተወያየ ዓለም አቀፍ ጉባኤ ትናንት በብራስልስ ተካሂዷል።

https://p.dw.com/p/19jTm
European Council President Herman Van Rompuy (2nd L), European High Representative for Foreign Affairs Catherine Ashton (3rd L) and President of Somalia Hassan Sheikh Mohamud (4th L) attend the 'A new deal for Somalia' conference on Sept. 16, 2013 in Brussels, Belgium. Dursun Aydemir / Anadolu Agency
ምስል picture alliance/AA

ከ20 ዓመት በላይ ያለ ማዕከላዊ መንግሥት የቆየችው ሶማሊያ ባለፈው ዓመት በሀሰን ሼክ ማህሙድ የሚመራ መንግሥት መመስረቷ የሚታወስ ሲሆን፤ የትናንቱ ዓለም አቀፍ ጉባኤም በሶማልያ መንግሥት እና በአውሮፓ ህብረት ተዘጋጅቶ የተጠራ እንደሆነ ታውቋል። ይህንኑ ጉባኤ ከብራስልስ የተከታተለው ዘጋቢያችን ገበያው ንጉሴ የሚከተለውን አድርሶናል።

ገበያው ንጉሴ

ልደት አበበ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ