የሶማልያውያን የድርቅ ሰለባዎች ጊዚያዊ ሁኔታ
ሐሙስ፣ ሐምሌ 14 2003ማስታወቂያ
በዚህም የተነሳ የጀርመናውያኑ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች በሶማልያ፡ በኢትዮጵያ እና በኬንያ ለሚገኙት የድርቅ ሰለባዎች የሚያቀርቡትን ርዳታ መጠን በጉልህ ከፍ በማድረግ ተጨማሪ ስድስት መቶ ሺህ ዩሮ ለመመደብ መወሰናቸውን በወቅቱ በኢትዮጵያ የዶሎ አዶ ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች የሚገኙት « ኪንደር ኖት ሂልፈ » የተባለው ለህጻናት አስቸኳይ ርዳታ የሚያቀርበው ድርጅት ባልደረባ ዲተር ሮለር አመልክተዋል። አርያም ተክሌ አነጋግራቸዋለች።
አርያም ተክሌ
ተክሌ የኋላ