የሶሪያው ሁከት የቱርክ ጥረትና የአረብ አገራት አቋም5 ነሐሴ 2003ሐሙስ፣ ነሐሴ 5 2003የሶሪያ መንግሥት በተቃዋሚዎች ላይ በሚወስደው የኃይል እርምጃ የሚወርድበት ዓለም ዓቀፍ ውግዘት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተጠናከረ በመጣበት በአሁኑ ሰዓት የሶሪያን ብጥብጥ ለማስቆም የሶሪያ ጎረቤት ቱርክ በጀመረችው ጥረት ገፍታበታለች ።https://p.dw.com/p/RfCLአሳድና ዳቩቶግሉምስል dapdማስታወቂያየቱርኩ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ትናንት ደማስቆ ውስጥ የሶሪያውን ፕሬዝዳንት ጨምሮ ከሌሎች ከፍተኛ የሶሪያ ባለሥልጣናት ጋር ረዥም ጊዜ የወሰደ ውይይት አካሂደዋል ። ቱርክ ለሰላማዊ መፍትሄ በምትጥርበት በዚህ ወቅት ላይ የአረብ ሊግና የባህረ ሰላጤው አገራት ደግሞ በሶሪያ ላይ ጠንካራ እርምጃ መውሰድ ጀምረዋል ። ነብዩ ሲራክ ከጅዳ ዘገባ አለው ነብዩ ሲራክ ሂሩት መለሰ ሸዋዬ ለገሰ