1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሶሪያ ተቃዋሚዎችና ወቅታዊው ሁኔታ

ሰኞ፣ ኅዳር 10 2005

የሶርያ ተቃዋሚዎች በያዝነው ወር መጀመሪያ በቃጣር ዶሃ በመሰባሰብ ሁሉም ተቃዋሚዎች አንድ የህብረት ግንባር መፍጠራቸው፣ አለም አቀፉ ማህበረሰብ ለሶርያ ግጭት እልባት የሚያገኝበትን መንገድ እንዲያፈላልግ ተስፋ ሰጭ ነው ተብሎ ይታመናል።

https://p.dw.com/p/16lvS
A Syrian army soldier runs across the street as others open fire during clashes with opposition fighters in the Tal al-Zarazi neighbourhood of the northern Syrian city of Aleppo on November 13, 2012. The army shelled rebel positions in the southern province of Daraa, in the central province of Homs, in Idlib in the northwest and in the northern city of Aleppo, the Syrian Observatory for Human Rights said. AFP PHOTO / STR (Photo credit should read STR/AFP/Getty Images)
ምስል AFP/Getty Images

የተመሰረተው የሶርያ ተቃዋሚዎች ህብረት አብዛኛውና ዋና ዋና ተቃዋሚ ቡድኖች ያቀፈ በመሆኑ በአረብ ሃገራትና በምዕራባውያን ዘንድ ሰፊ ተቀባይነት ማግኘቱ መልካም ጅምር ተደርጎ ተወስዷል።  በሌላ በኩል ደግሞ በቅርቡ የተመሰረተውን ህብረት የሚቃወሙ ወገኖች ብቅ ማለታቸው እያነጋገረ ነው። ነብዩ ሲራክ ከጅዳ ዝርዝሩን ልኮልናል።

ነብዩ ሲራክ

አርያም ተክሌ