1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሶሪያ ተቃዋሚዎች ጉባኤ በኢስታምቡል

ዓርብ፣ ጥር 9 2006

በሶሪያ እየተካሄደ ያለውን ደም አፋሳሽ ጦርነት ለማስቆም በሚቀጥለው ሳምንት በጄኔቫ ሲውዘርላንድ በተጠራው የሰላም ውይይት የሶሪያ መንግሥት ተቃዋሚዎች መሳተፍ አለመሳተፋቸውን ዛሬ ቱርክ ኢስታምቡል ላይ የተሰበሰበው የተቃዋሚዎች ህብረት ይገልፃል ተብሎ ይጠበቃል።

https://p.dw.com/p/1AswG
Blick auf den Bosporus und Istambul, Türkei
ምስል TUI

በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ፓሪስ ላይ የሶርያ ወዳጅ ሀገራት እና ሩሲያ ስብሰባ ማድረጋቸው እና በስብሰባው ሂደት እና አጠቃላይ ይዘት መስማማታቸው የሚታወስ ነው። የመንግስት ተቃዋሚዎቹም በስብሰባው በመሳተፍ የሶርያ የሰላም ሂደት ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪ ተላልፎላቸዋል። በሶሪያ የመንግሥት ተቃዋሚዎች መካከል ስላለው አለመግባባት እና አቋም የብራስልሱ ወኪላችን ገበያው ንጉሴ ።

ገበያው ንጉሴ

ልደት አበበ

ነጋሽ መሐመድ