1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሽብር ተጠርጣሪዎች ችሎት

ሰኞ፣ ግንቦት 3 2001

አዲስ አበባ ውስጥ በግንቦት ሰባት ንቅናቄ አባልነት የመንግስት ባለስልጣናትን ለመግደል እንዲሁም በትላልቅ የመንግስት ተቋማት ላይ ከፍተኛ ጥቃት ሊፈፅሙ አሲረዋል ተብለው ከሁለት ሳምንት በፊት የታሰሩት ሰዎች ጉዳይ ዛሬ በዝግ ችሎት ታይቷል ።

https://p.dw.com/p/Ho2R
ምስል picture-alliance / dpa

ወኪላችን ታደሰ ዕንግዳው ከአዲስ አበባ እንደዘገበው ተጠርጣሪዎቹ ዛሬ በይፋ አራዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ የቀረቡት ከአስራ አራት ቀናት ቀጠሮ በኃላ ሲሆን በተያዙ በአርባ ስምንት ሰዓት ውስጥም ፍርድ ቤት ቀርበው ነበር ። በዚሁ በዛሬው ዕለት ሁለት የኢትዮጵያ የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስቴር ባለስልጣናት በሀገሪቱ አንገብጋቢ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መግለጫ ሰጥተዋል ። ከፍርድ ቤቱ ውጭ ሆኖ ሂደቱን የተከታተለውንና ን ጋዜጣዊ መግለጫው ላይ የተገኘውን ናታደሰ ዕንግዳውን ስቱድዮ ከመግባታችን በፊት አርያም ተክሌ አነጋግራዋለች ።

ታደሰ ዕንግዳው ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ