1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቀድሞዉ የኢትዮጵያ ጦር ታሪክ

ረቡዕ፣ መጋቢት 17 2006

ሥለቀድሞዉ የኢትዮጵያ ምድር ጦር ታሪክ የሚያወሳ መፅሐፍ አዲስ አበባ ዉስጥ ታትሞ ሰሞሙን ተመርቋል።

https://p.dw.com/p/1BW87
Symbolbild Buch in der Wüste
ምስል Fotolia/Silvano Rebai

ከስድስት መቶ በላይ ገፆች ያሉት ይሕ መፅሐፍ የቀድሞዉ የኢትዮጵያ ጦር በዘመናይ መልክ ከተመሠረተበት ከ1927 እስከ ተበተነበት እስከ 1983 ድረስ ያከናወናቸዉን ተግባራት ያለፈባቸዉን ፈተናዎች ይተርካል። መፅሐፉን ያዘጋጁት የጦሩ አባላት የነበሩ እና ከጦሩ ጋር ይሰሩ የነበሩ ሲቢሎች ናቸዉ። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ