1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ እና አስተያየት

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 12 2006

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ለአሥር ቀናት በመላ ሀገሪቱ እና ከሀገር ዉጪ የሚገኙ አብያተክርስቲያናት ተወካዮች በተገኙበት የሀገረ ስብከቱን ጳጳሳት ጠርታ በውስጧ ስላሉ ችግሮች አወያይታለች።

https://p.dw.com/p/1A4de
Autor: Ludger Schadomsky Copyright: Ludger Schadomsky/DW Titel: Sitz des Patriarchen der äthiopisch-orthodoxen Kirche in Addis Abeba Thema: Alle vier großen Religionsgemeinschaften Äthiopiens - Orthodoxe und katholische Christen, Protestanten und Muslime - haben im Vorfeld der Wahl in einem gemeinsamen Appell für einen friedlichen Wahlgang geworben. Die beiden Tauben vor dem Sitz des "Abuna", des Patriarchen der Orthodoxie Äthiopiens, stehen dafür sinnbildlich. Schlagwörter: Orthodoxie Äthiopien, Abuna Paulos, Dialog der Religionen, Wahl Äthiopien 2010, Elections Ethiopia 2010
ምስል DW

በጉባዔው ለችግሮቹ መፍትሔ ለማፈላለግ የተደረሰውን ስምምነት አስመልክቶ ቅዱስ ሲኖዶሱ በፓትሪያርኩ ሰብሳቢነት ዛሬ ጠዋት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። ከቤተ ክርስትያኒቱ ምሁራን አንዱ የሆኑት በቅድሥት ሥላሤ መንፈሣዊ ኮሌጅ የሚያገለግሉት ሊቀ ማዕምራን መምህር ደጉ ዓለም ጉባዔው ያሳለፋቸው ውሳኔዎች መልካም መሆናቸውን ቢናገሩም፣ በተግባር መተርጎማቸውን እንደሚጠራጠሩት ገልጸዋል ።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ