1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የበርሊን ግንብ አጥር የፈረሰበት 25ኛ ዓመት

ማክሰኞ፣ ኅዳር 2 2007

እጎአ ከነሐሴ ወር 1961 ዓ ም አንስቶ በርሊንን ከ ሁለት በመክፈል 28 ዓመታት የዘለቀው 15 ኪሎሜትር ርዝማኔ የነበረው የግንብ አጥር የፈረሰበት 25ኛ ዓመት ዛሬ በደመቀ ሥነ ሥርዓት ሲከበር ውሏል። ከበርሊን ውጭ ፤ በአጠቃላይ 155 ኪሎሜትር

https://p.dw.com/p/1Djlm
ምስል REUTERS/F. Bensch

ርዝማኔ የነበረው የድንበር አጥርም ፈርሶ ፤ ምዕራብ ጀርመንንና ምሥራቅ ጀርመንን እንዲዋካዱ አብቅቷል። የጀርመን ውሕደት፤ ለአውሮፓና ለቀሪውም ዓለም ምን ዓይነት አስተምህሮት እንዳለው የበርሊኑን ዘጋቢአችንን ይልማ ኃይለ ሚካኤልን አነጋግረን ነበር።

ተክሌ የኋላ/ይልማ ኃይለ ሚካኤል