1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቡድን ሰባት አገሮች ስብሰባ

ሐሙስ፣ ግንቦት 28 2006

የቡድን ሰባት አባል ሃገራት ፤ በአውሮፓው ህብረት ሰብሰቢነት ብራሰልስ፣ ቤልጅየም ላይ ተሰብስበው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ከመምከራቸውም ፣ ጉባዔአቸውን ሲያጠቃልሉ መግለጫ አውጥተዋል። ስምንተኛ አባል

https://p.dw.com/p/1CDQn
G7 Gipfel Brüssel Obama und Cameron 05.06.2014
ምስል Reuters

የነበረቸውን ሩሲያን ያገለሉት የምዕራባውያን መንግሥታት መሪዎች፤ ከ 70 ዓመት በፊት ፤ በናዚ ጀርመን ላይ የዘመቱት የ 2ኛው የዓለም ጦርነት ተጓዳኝ ሃገራት ከምዕራብ በኩል ጦራቸውን በኖርማንዲ በኩል ያስገቡበትን ዕለት ነገ በፈረንሳይ አስተናጋጅነት ያስቡታል። በዚሁ ክብረ በዓል እንዲገኙ የተጋበዙት የሩሲያው ፕሬዚዳንት እንደሚሳተፉ ከወዲሁ ተገልጿል። የቡድን ሰባት አባል ሀገራትን ስብሰባና ውሳኔ በተመለከተ የ ብራሰልሱን ዘጋቢአችንን ገበያው ንጉሤን በስልክ አነጋግሬው ነበር።

ገበያው ንጉሤ

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ