የቡድን 7 ጉባኤ በጃፓን
ሐሙስ፣ ግንቦት 18 2008ማስታወቂያ
ሩስያ ከዩክሩይን ጋር በገባችበት ዉዝግብ በተለይም ክሪሚያን ወደ ራስዋ ግዛት መጠቅለልዋን በመቃወም፤ ከአንድ ዓመት በፊት ከቡድኑ እንድትገለል መደረጉ ይታወቃል። G7 በመባል የሚታወቁት በኢንዱስትሪ የበለፀጉት ሃገራት እንደ አዉሮጳዉያኑ አቆጣጠር 1970ዎቹ በዓለም ተከስቶ በነበረዉ የኤኮኖሚ ቀዉስ ምክንያት በጎርጎረሳዉያኑ 1975 ዐም እንደተቋቋመና ካናዳ በ1996 ሩስያ ደግሞ 1998 ዓ,ም ቡድኑን እንደተቀላቀሉ ይታወቃል። ከሁለት ዓመት ገዳማ በፊት ግን ሩስያ በዩክሪንይን ምክንያት ከቡድኑ እንደተገለለች ይታወቃል።
ገበያዉ ንጉሴ
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሐመድ