1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የባለ ራዕይ ወጣቶች የመፍትሄ ጥሪ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 23 2005

ባለራዕይ ወጣቶች ማሕበር ኢትዮጵያ ዉስጥ እየተፈጸሙ ነዉ ያላዋቸዉን የህዝብ መፈናቀል፤ የፕሪስ አፈና እና የጋዜጠኞች መታሰርን ለማስወገድ ብሄራዊ ኮሚቴ ማቋቋም እንደሚጠቅም አስታወቀ ።

https://p.dw.com/p/18QDS
***ACHTUNG: Das Foto darf nur für die Rubrik "Der Blick aus meinem Fenster" verwendet werden*** Thema: Der Blick aus meinem Fenster: Addis Abeba, Äthiopien Foto: Solomon Mengist .
ምስል Solomon Mengist

ማህበሩ፤ «ሐገራችን እየገባች ካለችበት ቀዉስ ለመታደግ፤ ብሄራዊ ኮሚቴ ማቋቋም ብቸኛዉ አማራጭ ነዉ» በሚል ርዕስ መግለጫ አዉጥቷል።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሃንስ ገ/እግዚአብሄር የማሕበሩን መሪዎች አነጋግሮ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል።
ዮሃንስ ገ/እግዚአብሄር
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ