1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቤተ እስራኤላዉያን ሽኝት

ረቡዕ፣ ነሐሴ 22 2005

አራት መቶ የሚሆኑ ቤተ እስራኤላዉያን ለዓመታት ሲያልሟት ወደነበረችዉ ምድር በዛሬዉ ዕለት ተሸንተዋል። ቀሪዎቹን ደግሞ ይህ ጉዞ የመጨረሻዉ ነዉ መባሉ እንዳሳዘናቸዉ የቤተ እስራኤላዉያን ማኅበር ገልጿል።

https://p.dw.com/p/19Y7P
ምስል Getty Images

አራት መቶዎቹ ቤተ እስራኤላዉያኑ ከጎንደር ከተማ መምጣታቸዉ የተገለጸ ሲሆን ከተለያዩ ክፍለ ሐገራት ወደአዲስ አበባ በመምጣት ከዛሬ ነገ እዚያ ወደሚገኙ ቤተሰቦቻችን እንሄዳለን በማለት የሚጠባበቁቱ ከ600 በላይ እንደሚሆኑም ይናገራሉ። አብዛኞቹም ከአስር ዓመታት በላይ ጉዞዉን በተስፋ ሲጠብቁ ቆይተዋል።

የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ሁኔታዉ ተከታትሎ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ