1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የብሉናይል ግጭትና የስደተኞች መበራከት

ረቡዕ፣ መስከረም 17 2004

በሱዳን ብሉናይል ግዛት ከተቀሰቀሰዉ ግጭት ሸሽተዉ ወደጎረቤት ኢትዮጵያ የሚገቡ ስደተኞች ቁጥር ማሻቀቡን የተመ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን UNHCR አመለከተ።

https://p.dw.com/p/RoCj
ምስል AP

ላለፉት ሶስት ሳምንታት ብቻ ወደሃያ አምስት ሺህ የተገመቱ ሱዳናዉያን ወደኢትዮጵያ መሰደዳቸዉ ሲገለፅ፤ ሌሎች አስር ሺዎችም ሊመጡ እንደሚችሉ ድርጅቱ ከወዲሁ አስታዉቋል። በተጠቀሰዉ አካባቢ የሚታየዉ ግጭት ጦርነት ወደሌሎች አካባቢዎች ሊስፋፋ ይችላል የሚለዉ ስጋትም አይሏል። በኢትዮጵያ የUNHCR ህዝባዊ መረጃ ክፍል ኃላፊን በማነጋገር ሸዋዬ ለገሠ ቀጣዩን ዘገባ አጠናቅራለች።

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ