1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተመድ የአምአቱ የልማት ግብ እና የዩጋንዳ ጥረት

ቅዳሜ፣ ነሐሴ 22 2002

የዩጋንዳ መንግስት የተመድ ባስቀመጠው የአምዓቱ የልማት ግብ መሰረት በሀገሩ በሚታየው የከፋ ድህነት አንጻር ቁርጠኛ ትግል እንደሚያካሂድ ካስታወቀ አስር ዓመት ሆኖታል።

https://p.dw.com/p/OyPN
የድሆችን ቁጥር በግማሽ ለመቀነስምስል AP

በዓለሙ መንግስታት የልማት ግብ መሰረት፡ እአአ እስከ 2015 ዓም ድረስ በዓለም ያሉትን የድሆች እና የሚራቡትን ሰዎች ቁጥር በግማሽ ለመቀነስ ዕቅድ አለ። እርግጥ እስከዚያ ድረስ አምስት ዓመታት ቢኖሩም፡ የዩጋንዳ መንግስት ይህንን ዓላማ በርግጥ በተባለው የጊዜ ሰሌዳ ውስጥ ማሟላት መቻሉ አጠራጣሪ ሆኖዋል።

ለይላ ንዲንዳ
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ