1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተሻለ የደን ይዞታ ያስፈልጋል

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 20 2002

የዓለም የምግብና ግብርና ድርጅት በአዉሮጳዉያኑ 2007ዓ,ም ይፋ ባደረገዉ ዘገባ ኢትዮጵያ የደን ይዞታቸዉ እየተመናመነ ከሚገኙ አገራት ከመጨረሻ በአምስተኛ ደረጃ ላይ እንደምትገኝ ጠቁሟል።

https://p.dw.com/p/OVrt
ምስል picture alliance/imagestate/Impact Photos

በዚህ ዘገባ መሠረት ኢትዮጵያ የቀደመቻቸዉ አገራት ከሰሃራ በረሃ ዳር ላይ የሚገኙትና ተፅዕኖዉ የሚያጠቃቸዉ እንደነማሊ፤ ኒዠርና ሞሪታንያ የመሳሰሉት አገራት ናቸዉ። ጥናቶች በተደጋጋሚ እንዳመለከቱትም ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች የደን ይዞታቸዉ አሳሳቢ ደረጃ ላይ የሚገኝ አገራት ከጥቂት አስርት ዓመታት በኋላ የደን ሃብታቸዉ ጨርሶ ሊጠፋ ይችላል የሚል ነዉ።

ሸዋዬ ለገሠ፤

ሂሩት መለሠ