1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተቃዉሞ ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 29 2006

በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የአዲስ አበባ ከተማን ለማስፋት በሚል የተነደፈዉን አዲስ የከተማ ልማት እቅድ በመቃወም ሰልፍ የወጡ ተማሪዎች ላይ የደረሰዉን የህይወት ህልፈት፣ ድብደባና እስራት በመቃወም፤

https://p.dw.com/p/1BvF7
USA Haushalts-Kollaps
ምስል picture alliance/AP Photo

በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን በዛሬዉ ዕለተ ሰልፍ ወጥተዋል። በአሜሪካን የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደጃፍ የተካሄደዉን ሰልፍ ካስተባበሩት አንዱ መሆናቸዉን የገለፁልን አቶ ግርማ ታፈሰን ሰልፉ እንደተጀመረ በስልክ አነጋግሬያቸዋለሁ፤

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ