ሰላማዊ ሰልፎች እና የተቃዋሚ ፓርቲዎች አስተያየት፤2 ነሐሴ 2008ሰኞ፣ ነሐሴ 2 2008መንግሥት በአማራ እና በኦሮሚያ የተደረጉ ሰላማዊ ሰልፎችን ለመበተን የወሰደዉ ርምጃ ተገቢነት የለዉም ሲሉ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ስብስብ የሆነዉ መድረክ እና ሰማያዊ ፓርቲ ገለጹ።https://p.dw.com/p/1JdcFማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio በተለያዩ አካባቢዎች ለተደረጉት ሰላማዊ ሰልፎች ምላሹ በጠብመንጃ አፈሙዝ በመሆኑ ትርምሱ መባባሱንም ጠቁመዋል። ፓርቲዎቹ ለዶቼ ቬለ ሰልፉ የተጠራቀመ የሕዝብ ብሶት የወለደዉ መሆኑንም አመልክተዋል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል፤ ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ሸዋዬ ለገሠ ኂሩት መለሰ