1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለፖለቲካዊ ችግሮች የተቃዋሚ ፓርቲዎች የመፍትሔ ፍለጋ ጥሪ

ሐሙስ፣ መስከረም 26 2009

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ፖለቲካዊ  ሁኔታ በተመለከተ በሀገሪቱ የሚገኙት የተቃዋሚ ፓርቲዎች በየጊዜው  በሚያወጡዋቸው ጽሁፎች እና በሚሰጡዋቸው ጋዜጣዊ መግለጫዎች ለሕዝቡ መረጃ ማቅረባቸውን ቀጥለዋል።

https://p.dw.com/p/2QxM6
Logo Äthiopien Opposition Partei AEUP

Ber. AA(AEUP & MEDREK über Äthiopiens akt. pol. Lage) - MP3-Stereo


የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት፣ በምህፃሩ «መ ኢ አ ድ» ከጥቂት ቀናት በፊት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳለው፣  ህብረተሰቡ መንግሥት የሚፈፅመው የእንግልት፣ የእስር እና የግድያ ፣ ባጠቃላይ የመብት ጥሰት ሰለባ በመሆኑ ጥሰቱ በገለልተኛ አካል መጣራት አለበት፣ ተጠያቂውም በሕግ መጠየቅ አለበት። የመኢአድን ሀሳብ በመሰረቱ የሚጋራው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ እና መኢአድ ለፖለቲካዊ ችግሮች መፍትሔ የሚያፈላልግ  ሁሉንም ወገኖች የሚያሳትፍ ድርድር እንዲካሄድም ጠይቀዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

አዜብ ታደሰ