1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተቃውሞ ሰልፍ በብራሰልስ

ዓርብ፣ ሐምሌ 9 2002

የአውሮፓ ህብረት የግንቦት 2002 ዓ.ምቱን የኢትዮጵያ ምርጫ እንዲያወግዝ ተጠየቀ ።

https://p.dw.com/p/ONXs
ምስል picture-alliance / dpa

ትናንት ብራሰልስ ቤልጂግ በሚገኘው የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፊት ለፊት ሰልፍ የወጡት ኢትዮጵያውያን በቅርቡ የተካሄደውንና የአንድ ፓርቲ የበላይነት የተረጋገጠበትን የኢትዮጵያ ምርጫ የአውሮፓ ህብረት እንዲያወግዝ ጠይቀዋል ። ሰልፈኞቹ ይህንኑ ጥያቄአቸውን ለህብረቱ ባለሥልጣናት በፅሁፍ አቅርበዋል ። የብራሰልሱ ዘጋቢያችን ገበያው ንጉሴ በስፍራው ተገኝቶ ነበር ። ገበያው ንጉሴ --

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ