1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተቃውሞ ፓርቲዎችና በዚህ ወር ያቀዷቸው ሰላማዊ ሰልፎች

ሰኞ፣ መስከረም 6 2006

3 የተቃውሞ ፓርቲዎች፤ በተለያዩ ጊዜያት ሊያደርጓቸው የነበሩ ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፎች፤ በመንግሥት በኩል መደናቀፋቸውን ገልጸው፤

https://p.dw.com/p/19iQu
Titel: Demo in Addis Abeba Schlagwörter: Demo. blaue Partei, Äthiopien Autor: Y. G.Egziabher ( DW Correspondent Addis Abeba) Datum: 02.06.2013
ምስል DW/Y. G.Egziabher

በዚህ በመስከረም ወር ሊያከናውኑ ማቀዳቸውን ገልጸዋል። በዚሁም መሠረት ሰማያዊ ፓርቲ ለመስከረም 12 ፤ አንድነት ለዴሞክራሲና ፍትኅ ፣ ለመስከረም 19፤ የኢትዮጵያ ራእይ ፓርቲ ለመስከረም 26 በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ እቅድ እንዳላቸው አስታውቀዋል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ