1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቱሪስቶች መናኸሪያዋ አክሱም

ረቡዕ፣ ኅዳር 11 2006

የሥልጣኔ በር በምትባለው የአክሱም ከተማ የሚገኙት ከአንድ ውቅር ድንጊያ የተቀረጹት ሐውልቶችዋ ብቻ አይደሉም የቱሪስት መስሕብ የሆኑት።

https://p.dw.com/p/1ALVc
ምስል DW/G. Tedla

አሁንም የታሪክ ምሁራንን ብዙ ቢያከራክርም፣ ጽላተ ሙሴ በአክሱም ጽዮን ይገኛል መባሉም ሌላው ምክንያት በመሆኑ ይጠቀሳል። ከጥቂት ጊዜ በፊት በከተማይቱ ጉብኝት ያደረገው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ስለዚሁ ጉዳይ በዚያ አንዳንዶችን አነጋግሮ ዘገባ አጠናቅሯል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ