1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቱርኩ የ AKP ፓርቲ ድልና የኤርዶሀን ዕቅድ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 7 2003

እ.ጎ.አ ከ2002 ዓም አንስቶ ቱርክን የሚመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ታይፕ ኤርዶሀን በሃገሪቱ አብይ የሚባሉ በርካታ ለውጦችን ማስመዝገባቸው ደጋግመው ለመመረጣቸው ዋነኛው ምክንያት ነው ።

https://p.dw.com/p/RTRL
ኤርዶህንና ባለቤታቸውምስል AP

ኤርዶጋን በተለያዩ ጊዜያት ባጋጥሙ የፋይናንስ ቀውሶች የሀገሪቱ ምጣኔ ሀብትና ፖለቲካ ተረግግቶ እንዲቀጥል ማስቻላቸው የህዝብ አመኔታን አትርፎላቸዋል ። በርሳቸው አመራር ዘመን ኢኮኖሚው በእጅጉ ተመንድጓል ። በአንድ ወቅት ወደ ፖለቲካው የገባውና በምርጫ ሥልጣን የያዙ መንግሥታትን እንደሻው ያስወግድ የነበረው ወታደሩ ፊቱን ከፖለቲካው እንዲያዞር ማድረጋቸውም ከኤርዶሀን ጉልህ ተግባራት ውስጥ ይደመራል ። እነዚህ ኤርዶሀን ያመጧቸው ለውጦች ለፓርቲያቸው ለ AKP የህዝብ ተወዳጅነትን አትርፈውለታል ።

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ