1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቱርክ ኩርድ አማፅያን ግጭት ማገርሸት

ሐሙስ፣ ጥቅምት 9 2004

የኩርድ ሠራተኞች ፓርቲ PKK አማፅያን ቱርክ ዘልቀዉ በወታደራዊና ፖሊስ ሰፈሮች ከባድ ጉዳት ካደረሱ ወዲህ የሁለቱ ወገኖች ግጭት አገርሽቷል።

https://p.dw.com/p/Rs2N
ምስል picture-alliance/dpa

ቱርክ 26 ወታደሮች ከተገደሉባት በኋላ ወደሰሜን ኢራቅ ወታደሮቿ ድንበር ዘልቀዉ በመግባት በኩርድ አማፅያን ይዞታ ላይ ጠንካራ የአፀፋ ጥቃት እንዲሰነዝሩ አዝምታለች። የተመድ ዋና ጸሐፊና የአዉሮጳዉ ኅብረት የአማፅያኑን ርምጃ ተቀባይነት የለዉ ሲሉት፤ በዋና ከተማ አንካራ ለሰልፍ የወጡ በሺዎች የተገመቱ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችም አማፅያኑ ያደረሱትን ጥቃት አዉግዘዋል።

ቶማስ ቦርማን

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ