1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቱርክ ፕሬዝዳንት ጉብኝት በኢትዮጵያ

ሐሙስ፣ ጥር 14 2007

ሁለቱ መሪዎች በጋራ ለሁለቱ ሐገራት የኩባንያ ባለቤቶች፤ የድርጅት ተጠሪዎችና ነጋዴዎች ገለፃና ማብራሪያ ሰጥተዋልም

https://p.dw.com/p/1EP9P
የቱርክ ፕሬዝዳንት ጉብኝት በኢትዮጵያ
ምስል picture-alliance/AP Photo/Turkish Presidential Press Service

የቱርክ ፕሬዝዳንት ሬሴፕ ጠይብ ኤርዶኻን በሠወስት የአፍሪቃ ቀንድ ሐገራት የሚያደረጉትን ጉብኝት ትናንት ከኢትዮጵያ ጀምረዋል።በርካታ የቱርክ የኩባንያ ባለቤቶችን፤ የድርጅት ተጠሪዎችንና ነጋዴዎችን ያስከተሉት ኤርዶኻን ዛሬ ከኢትዮጵያዉ ጠቅላይ ሚንስትር ከአቶ ሐይለማርያም ደሳለኝ ጋር ተነጋግረዋል።ሁለቱ መሪዎች በጋራ ለሁለቱ ሐገራት የኩባንያ ባለቤቶች፤ የድርጅት ተጠሪዎችና ነጋዴዎች ገለፃና ማብራሪያ ሰጥተዋልም።ኤርዶኻን ከኢትዮጵያ ሌላ ሶማሊያና ጀቡቲን ይጎበኛሉ።ሥለ አዲስ አበባ ጉብኝታቸዉ ወኪላችንን ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስን በሥልክ አስርድቶናል።

ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ