1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የታክሲና መጓጓዣ ችግር

ረቡዕ፣ ጥር 28 2006

አዲስ አበባ ላይ ጠዋትና ማታ ወዳሰቡበት ለመድረስ ረዥም የታክሲ ወረፋ መጠበቁ ብቻ ሳይሆን የክፍያዉ ሁኔታም ተገልጋዮችን እያማረረ እንደሚገኝ ዮሐንስ ገብረ-እግዚአብሔር የላከዉ ዘገባ ያመለክታል።

https://p.dw.com/p/1B3Fj
Gambia Street in Addis Abeba, Äthiopien
ምስል picture alliance/dpa

አገልግሎት ሰጪዎች በበኩላቸዉ የሚችሉት እንደሚያደርጉና ከተወሰነዉም ታሪፍ በላይ ለማስከፈል እንደማይደፍሩ ይናገራሉ። የሚመለከተዉ የመንግስት አካል የራሱን የመረጃ እና ቁጥጥር ስልት ለማጠናከር መዘጋጀቱን ገልጿል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ