የቴክኒዎሎጂ ሽግግርና አዳጊ ሀገራት
ረቡዕ፣ መስከረም 27 2002ማስታወቂያ
ተንቀሳቃሽ/Mobile/ መገናኛ ቴክኒዎሎጂን በሚመለከት በኢንዱስትሪ ከበለፀጉት ሀገራት ይልቅ በርካታ በማደግ ላይ የሚገኙ ሀገራት ወደፊት ተራምደዋል። በ21ኛዉ ክፍለ ዘመን ከአዲሱ ቴክኒዎሎጂ ባሻገር የኃይል እጥረት ዋነኛ የልማት እንቅፋት እንዳይሆን ያሰጋል። ለዚህም በመገናኛዉ ዘርፍ የታየዉ የቴክኒዎሎጂ ሽግግር የኃይል ማመንጫ ስልቶች ላይም ቢዉል እንደሚበጅ ነዉ የሚገለፀዉ።
Helle Jeppesen
ሸዋዬ ለገሠ/ተክሌ የኋላ